የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ሳሙኤል 2:5, 6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 5 በመሆኑም ዳዊት ወደ ኢያቢስጊልያድ ሰዎች መልእክተኞችን በመላክ እንዲህ አላቸው፦ “ጌታችሁን ሳኦልን በመቅበር ለእሱ ታማኝ ፍቅር ስላሳያችሁ ይሖዋ ይባርካችሁ።+ 6 ይሖዋ ታማኝ ፍቅርና ታማኝነት ያሳያችሁ። እኔም ይህን ስላደረጋችሁ ደግነት አደርግላችኋለሁ።+

  • መዝሙር 25:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 የይሖዋ መንገዶች ሁሉ፣ ቃል ኪዳኑንና+ ማሳሰቢያዎቹን+ ለሚጠብቁ፣

      ታማኝ ፍቅር የሚንጸባረቅባቸውና እምነት የሚጣልባቸው ናቸው።

  • መዝሙር 57:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ከሰማይ እርዳታ ልኮ ያድነኛል።+

      ሊነክሰኝ የሚሞክረውን ሰው እንዳይሳካለት ያደርጋል። (ሴላ)

      አምላክ ታማኝ ፍቅሩንና ታማኝነቱን ያሳያል።+

  • መዝሙር 61:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 በአምላክ ፊት ለዘላለም ይነግሣል፤*+

      ታማኝ ፍቅርና ታማኝነት እንዲጠብቁት እዘዝ።*+

  • መዝሙር 89:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ጽድቅና ፍትሕ የዙፋንህ መሠረት ናቸው፤+

      ታማኝ ፍቅርና ታማኝነት በፊትህ ናቸው።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ