-
2 ሳሙኤል 10:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 ዳዊትም ይህን በሰማ ጊዜ ኢዮአብን እንዲሁም እጅግ ኃያላን የሆኑትን ተዋጊዎቹን+ ጨምሮ መላውን ሠራዊት ላከ።
-
-
1 ነገሥት 11:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 ዳዊት ኤዶምን+ ድል ባደረገበት ጊዜ የሠራዊቱ አለቃ የሆነው ኢዮዓብ የተገደሉትን ለመቅበር ወጥቶ የነበረ ሲሆን በኤዶም የሚገኘውን እያንዳንዱን ወንድ ለመግደል ሞክሮ ነበር።
-