የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 31:55
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 55 ላባም በማግስቱ ጠዋት ተነስቶ የልጅ ልጆቹንና*+ ሴቶች ልጆቹን ስሞ መረቃቸው።+ ተነስቶም ወደ ቤቱ ተመለሰ።+

  • 1 ሳሙኤል 20:41
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 41 አገልጋዩም ሲሄድ ዳዊት በስተ ደቡብ በኩል ከሚገኝ በአቅራቢያው ካለ ስፍራ ተነስቶ መጣ። ሦስት ጊዜም በግንባሩ መሬት ላይ ተደፍቶ እጅ ነሳ፤ ከዚያም ተሳሳሙ፤ ተላቀሱ፤ ይበልጥ ያለቀሰው ግን ዳዊት ነበር።

  • የሐዋርያት ሥራ 20:37
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 37 ከዚያም ሁሉም እጅግ አለቀሱ፤ ጳውሎስንም እቅፍ አድርገው* ሳሙት፤

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ