የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 18:47
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 47 እውነተኛው አምላክ ይበቀልልኛል፤+

      ሕዝቦችንም ከበታቼ ያስገዛልኛል።

  • መዝሙር 110:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 110 ይሖዋ ጌታዬን

      “ጠላቶችህን ለእግርህ መርገጫ እስከማደርግልህ ድረስ+

      በቀኜ ተቀመጥ”+ አለው።

  • መዝሙር 144:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 144 እጆቼን ለውጊያ፣

      ጣቶቼንም ለጦርነት የሚያሠለጥነው፣+

      ዓለቴ የሆነው ይሖዋ+ ይወደስ።

       2 እሱ ታማኝ ፍቅር የሚያሳየኝ አምላኬና ምሽጌ፣

      አስተማማኝ መጠጊያዬና ታዳጊዬ፣

      ጋሻዬና መጠለያዬ፣+

      ሕዝቦችን ከበታቼ የሚያስገዛልኝ አምላኬ ነው።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ