-
ዘኁልቁ 2:32አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
32 በአባቶቻቸው ቤት መሠረት የተመዘገቡት እስራኤላውያን እነዚህ ነበሩ፤ ወደ ሠራዊቱ ለመቀላቀል በሰፈሩ ውስጥ የተመዘገቡት በአጠቃላይ 603,550 ነበሩ።+
-
-
ዘኁልቁ 26:51አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
51 ከእስራኤላውያን መካከል የተመዘገቡት በጠቅላላ 601,730 ነበሩ።+
-
-
1 ዜና መዋዕል 27:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 ይሖዋ እስራኤልን በሰማያት እንዳሉ ከዋክብት እንደሚያበዛ ቃል ገብቶ ስለነበር ዳዊት 20 ዓመትና ከዚያ በታች የሆናቸውን አልቆጠረም።+
-