-
መዝሙር 72:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
72 አምላክ ሆይ፣ ፍርዶችህን ለንጉሡ ስጥ፤
ጽድቅህንም ለንጉሡ ልጅ አጎናጽፍ።+
-
-
መዝሙር 119:34አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
34 ሕግህን እንዳከብርና
በሙሉ ልቤ እንድጠብቅ
ማስተዋል ስጠኝ።
-