-
መክብብ 7:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 ሁልጊዜ ጥሩ ነገር የሚያደርግና ፈጽሞ ኃጢአት የማይሠራ ጻድቅ ሰው በምድር ላይ የለምና።+
-
-
1 ዮሐንስ 1:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 “ኃጢአት የለብንም” ብለን የምንናገር ከሆነ ራሳችንን እያታለልን ነው፤+ እውነትም በእኛ ውስጥ የለም።
-