የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 65:9, 10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ምድርን እጅግ ፍሬያማ* በማድረግና

      በማበልጸግ ትንከባከባታለህ።+

      የአምላክ ጅረት በውኃ የተሞላ ነው፤

      ለሰዎች እህል ትሰጣለህ፤+

      ምድርን ያዘጋጀኸው በዚህ መንገድ ነውና።

      10 ትልሞቿን በውኃ ታረሰርሳለህ፤ የታረሰውንም መሬት* ትደለድላለህ፤

      በካፊያ ታለሰልሳታለህ፤ ቡቃያዋንም ትባርካለህ።+

  • ኤርምያስ 14:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ከንቱ ከሆኑት የአሕዛብ ጣዖቶች መካከል ዝናብ ሊያዘንብ የሚችል አለ?

      ሰማያትስ በራሳቸው ዝናብ ማውረድ ይችላሉ?

      አምላካችን ይሖዋ ሆይ፣ ይህን የምታደርገው አንተ ብቻ አይደለህም?+

      እነዚህን ሁሉ ነገሮች ያደረግከው አንተ ብቻ ስለሆንክ

      አንተን ተስፋ እናደርጋለን።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ