-
2 ነገሥት 6:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 ከጊዜ በኋላ የሶርያ ንጉሥ ቤንሃዳድ ሠራዊቱን ሁሉ ሰብስቦ በመውጣት ሰማርያን ከበበ።+
-
-
2 ነገሥት 17:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 የአሦር ንጉሥ መላ አገሪቱን ወረረ፤ ወደ ሰማርያም መጥቶ ከተማዋን ለሦስት ዓመት ከበባት።
-