-
2 ነገሥት 17:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 የአሦር ንጉሥ መላ አገሪቱን ወረረ፤ ወደ ሰማርያም መጥቶ ከተማዋን ለሦስት ዓመት ከበባት።
-
-
2 ዜና መዋዕል 32:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 “የአሦር ንጉሥ ሰናክሬም እንዲህ ይላል፦ ‘ኢየሩሳሌም ተከባ ሳለ ከከተማዋ ሳትወጡ የቀራችሁት በምን ተማምናችሁ ነው?+
-