-
ኤርምያስ 29:25አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
25 ‘የእስራኤል አምላክ፣ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “በኢየሩሳሌም ላሉት ሰዎች ሁሉና ለማአሴያህ ልጅ ለካህኑ ሶፎንያስ+ እንዲሁም ለካህናቱ ሁሉ፣ በገዛ ስምህ እንዲህ ብለህ ደብዳቤዎችን ልከሃልና፦
-
-
ኤርምያስ 29:29አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
29 ካህኑ ሶፎንያስ+ ይህን ደብዳቤ ነቢዩ ኤርምያስ እየሰማ ባነበበ ጊዜ
-