-
1 ዜና መዋዕል 6:31አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
31 ዳዊት፣ ታቦቱ በይሖዋ ቤት ከተቀመጠ በኋላ በዚያ የሚዘመረውን መዝሙር እንዲመሩ የሾማቸው እነዚህ ነበሩ።+
-
-
1 ዜና መዋዕል 25:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 እነዚህ ሁሉ የሄማን ወንዶች ልጆች ነበሩ፤ እሱም ለአምላክ ክብር ያመጣ ዘንድ* የእውነተኛውን አምላክ ቃል የሚገልጽ የንጉሡ ባለ ራእይ ነበር፤ እውነተኛውም አምላክ ለሄማን 14 ወንዶች ልጆችና 3 ሴቶች ልጆች ሰጠው።
-