-
ኢያሱ 7:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 ከነአናውያንና የምድሪቱ ነዋሪዎች በሙሉ ይህን ሲሰሙ መጥተው ይከቡንና ስማችንን ከምድር ገጽ ያጠፉታል፤ ታዲያ አንተ ለታላቁ ስምህ ስትል ምን ታደርግ ይሆን?”+
-
-
መዝሙር 9:19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
19 ይሖዋ ሆይ፣ ተነስ! ሟች የሆነ ሰው እንዲያይል አትፍቀድ።
ብሔራት በፊትህ ይፈረድባቸው።+
-