-
መዝሙር 94:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
94 የበቀል አምላክ፣ ይሖዋ ሆይ፣+
የበቀል አምላክ ሆይ፣ ብርሃንህን አብራ!
-
-
ኤርምያስ 11:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
አምላክ ሆይ፣ በእነሱ ላይ የምትወስደውን የበቀል እርምጃ እንዳይ አድርገኝ፤
ጉዳዬን ለአንተ አቅርቤአለሁና።
-