የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 9:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 5 ከዚህም በተጨማሪ ሕይወታችሁ የሆነውን ደማችሁን* የሚያፈሰውን ሁሉ ተጠያቂ አደርገዋለሁ። እያንዳንዱን ሕያው ፍጡር ተጠያቂ አደርገዋለሁ፤ እያንዳንዱንም ሰው ለወንድሙ ሕይወት ተጠያቂ አደርገዋለሁ።+

  • መዝሙር 94:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 94 የበቀል አምላክ፣ ይሖዋ ሆይ፣+

      የበቀል አምላክ ሆይ፣ ብርሃንህን አብራ!

  • ኤርምያስ 11:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 የሠራዊት ጌታ ይሖዋ ግን በጽድቅ ይፈርዳል፤

      የውስጥ ሐሳብንና* ልብን ይመረምራል።+

      አምላክ ሆይ፣ በእነሱ ላይ የምትወስደውን የበቀል እርምጃ እንዳይ አድርገኝ፤

      ጉዳዬን ለአንተ አቅርቤአለሁና።

  • ዕብራውያን 10:30
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 30 “በቀል የእኔ ነው፤ እኔ ብድራትን እመልሳለሁ” ያለውን እናውቀዋለንና። ደግሞም “ይሖዋ* ሕዝቡን ይዳኛል።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ