-
መዝሙር 115:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 የሚሠሯቸውም ሆኑ የሚታመኑባቸው ሁሉ፣
እንደ እነሱ ይሆናሉ።+
-
-
ኤርምያስ 2:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦
-
-
ኤርምያስ 10:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
ጉዳት ማድረስም ሆነ
ምንም ዓይነት መልካም ነገር መሥራት ስለማይችሉ አትፍሯቸው።”+
-