-
ዘኁልቁ 24:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 ከሁለቱም አቁማዳዎቹ ውኃ ይንጠባጠባል፤
ዘሩም በብዙ ውኃዎች አጠገብ ተዘርቷል።+
-
-
1 ሳሙኤል 15:33አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
33 ሆኖም ሳሙኤል “በአንተ ሰይፍ የተነሳ ልጆቻቸውን ያጡ ሴቶች እንዳዘኑ ሁሉ የአንተም እናት ከሴቶች ሁሉ ይበልጥ ታዝናለች” አለው። ከዚያም ሳሙኤል በጊልጋል በይሖዋ ፊት አጋግን ቆራረጠው።+
-