-
ኢዮብ 13:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 እኔ በበኩሌ ሁሉን ቻይ የሆነውን አምላክ ራሱን ባነጋግር እመርጣለሁ፤
ከአምላክ ጋር መሟገት እፈልጋለሁ።+
-
-
ኢዮብ 16:21አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 በሰውና በባልንጀራው መካከል የሚዳኝ እንደሚኖር፣
በሰውና በአምላክ መካከልም የሚዳኝ ይኑር።+
-