የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 109:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ክፉው ሰው ደግነት* ለማሳየት አላሰበምና፤+

      ይልቁንም የተጨቆነውን፣ ድሃውንና ልቡ በሐዘን የተደቆሰውን ሰው

      ለመግደል ሲያሳድድ ነበር።+

  • ምሳሌ 22:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ሀብቱን ለመጨመር ድሃውን የሚያጭበረብር+

      እንዲሁም ለባለጸጋ ስጦታ የሚሰጥ ሰው

      የኋላ ኋላ ይደኸያል።

  • ኢሳይያስ 10:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ጉዳት የሚያስከትሉ ሥርዓቶችን የሚያወጡ፣+

      ሁልጊዜ ጨቋኝ ድንጋጌዎችን የሚያረቁ ወዮላቸው!

       2 የድሆችን አቤቱታ ላለመስማት፣

      በሕዝቤም መካከል የሚገኙትን ምስኪኖች ፍትሕ ለመንፈግ ሕግ የሚያወጡ ወዮላቸው!+

      መበለቶችን ይበዘብዛሉ፤

      አባት የሌላቸውንም ልጆች* ይዘርፋሉ።+

  • ያዕቆብ 5:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 4 እነሆ፣ በእርሻችሁ ላይ ያለውን ሰብል ለሰበሰቡት ሠራተኞች ሳትከፍሏቸው የቀራችሁት ደሞዝ ይጮኻል፤ አጫጆቹም ለእርዳታ የሚያሰሙት ጥሪ ወደ ሠራዊት ጌታ ወደ ይሖዋ* ጆሮ ደርሷል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ