ዘዳግም 32:13 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 13 በምድር ላይ በሚገኙ ከፍ ያሉ ቦታዎች እንዲሄድ አደረገው፤+ስለሆነም የእርሻውን ምርት በላ።+ ከዓለት ማር አበላው፤ከባልጩትም ዘይት መገበው፤ ዘዳግም 33:24 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 24 ስለ አሴር እንዲህ አለ፦+ “አሴር በልጆች የተባረከ ነው። በወንድሞቹ ፊት ሞገስ ያግኝ፤እግሩንም ዘይት ውስጥ ይንከር።*
13 በምድር ላይ በሚገኙ ከፍ ያሉ ቦታዎች እንዲሄድ አደረገው፤+ስለሆነም የእርሻውን ምርት በላ።+ ከዓለት ማር አበላው፤ከባልጩትም ዘይት መገበው፤ ዘዳግም 33:24 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 24 ስለ አሴር እንዲህ አለ፦+ “አሴር በልጆች የተባረከ ነው። በወንድሞቹ ፊት ሞገስ ያግኝ፤እግሩንም ዘይት ውስጥ ይንከር።*