የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 20:26-29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 ውድ ሀብቱ ለድቅድቅ ጨለማ ይዳረጋል፤

      ማንም ያላርገበገበው እሳት እሱን ይበላዋል፤

      በድንኳኑ ውስጥ የቀረ ማንኛውም ሰው ጥፋት ይደርስበታል።

      27 ሰማይ በደሉን ይገልጥበታል፤

      ምድር በእሱ ላይ ትነሳለች።

      28 ጎርፍ ቤቱን ጠርጎ ይወስደዋል፤

      በአምላክ የቁጣ ቀን* የውኃ መጥለቅለቅ ይከሰታል።

      29 ክፉ ሰው ከአምላክ የሚቀበለው ድርሻ፣

      አምላክም የወሰነለት ርስት ይህ ነው።”

  • መዝሙር 73:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ክፉ ሰዎች ያላቸውን ሰላም በተመለከትኩ ጊዜ፣

      እብሪተኛ በሆኑ ሰዎች* ቀንቼ ነበርና።+

  • መዝሙር 73:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 በእርግጥም በሚያዳልጥ መሬት ላይ ታስቀምጣቸዋለህ።+

      ለጥፋት እንዲዳረጉም ትጥላቸዋለህ።+

  • ምሳሌ 10:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 የይሖዋ መንገድ፣ ያለነቀፋ ለሚመላለስ ሰው መሸሸጊያ ነው፤+

      ለክፉ አድራጊዎች ግን መጥፊያቸው ነው።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ