የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 9:22-24
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ምንም ለውጥ የለውም። ‘እሱ ንጹሑንም* ሆነ ክፉውን ያጠፋል’

      የምለው ለዚህ ነው።

      23 ደራሽ ውኃ በድንገት ሰዎችን ቢያጠፋ፣

      እሱ ንጹሐን ሰዎች በሚደርስባቸው ሥቃይ ያፌዛል።

      24 ምድር ለክፉዎች ተሰጥታለች፤+

      እሱ የዳኞቿን ዓይኖች* ይሸፍናል።

      ይህን የሚያደርገው እሱ ካልሆነ ታዲያ ማን ነው?

  • ኢዮብ 35:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ደግሞም ‘ይህ ለአንተ* ምን ለውጥ ያመጣል?

      ኃጢአት ብሠራ ኖሮ ከዚህ የከፋ ነገር ይደርስብኝ ነበር?’ ብለሃልና።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ