-
ኢዮብ 9:22-24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 ምንም ለውጥ የለውም። ‘እሱ ንጹሑንም* ሆነ ክፉውን ያጠፋል’
የምለው ለዚህ ነው።
23 ደራሽ ውኃ በድንገት ሰዎችን ቢያጠፋ፣
እሱ ንጹሐን ሰዎች በሚደርስባቸው ሥቃይ ያፌዛል።
ይህን የሚያደርገው እሱ ካልሆነ ታዲያ ማን ነው?
-