የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 104:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 ደቦል አንበሶች አደን ለማግኘት ያገሳሉ፤+

      ምግባቸውንም ከአምላክ ይሻሉ።+

  • መዝሙር 145:15, 16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ዓይን ሁሉ አንተን በተስፋ ይመለከታል፤

      አንተም ምግባቸውን በወቅቱ ትሰጣቸዋለህ።+

      פ [ፔ]

      16 አንተ እጅህን ትዘረጋለህ፤

      የሕያዋን ፍጥረታትንም ሁሉ ፍላጎት ታሟላለህ።+

  • ናሆም 2:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 አንበሳው ለግልገሎቹ የሚበቃቸውን ያህል አደነ፤

      ለእንስቶቹም አንቆ ገደለላቸው።

      ጎሬውን በታደኑ እንስሶች፣

      ዋሻውንም በተቦጫጨቁ እንስሶች ሞላ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ