-
መዝሙር 40:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 ለመቁጠር እንኳ የሚያታክት መከራ ከቦኛል።+
-
-
ገላትያ 5:17አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
17 የሥጋ ፍላጎት ከመንፈስ ፍላጎት ጋር፣ የመንፈስ ፍላጎት ደግሞ ከሥጋ ፍላጎት ጋር አይጣጣምም፤ እነዚህ እርስ በርሳቸው ይቃረናሉ። ስለሆነም ማድረግ የምትፈልጉትን አታደርጉም።+
-