ኤፌሶን 4:8 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 8 እንዲህ ይላልና፦ “ወደ ላይ በወጣ ጊዜ ምርኮኞችን ወሰደ፤ ሰዎችንም ስጦታ አድርጎ ሰጠ።”+ ኤፌሶን 4:11 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 11 እንዲሁም አንዳንዶቹን ሐዋርያት፣+ አንዳንዶቹን ነቢያት፣+ አንዳንዶቹን ወንጌላውያን፣*+ አንዳንዶቹን ደግሞ እረኞችና አስተማሪዎች+ አድርጎ ሰጠ፤