መዝሙር 63:5 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 5 ምርጥ የሆነውንና ስቡን በልቼ ጠገብኩ፤*ስለዚህ በከንፈሬ እልልታ አፌ ያወድስሃል።+ መዝሙር 104:33 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 33 በሕይወቴ ዘመን ሁሉ ለይሖዋ እዘምራለሁ፤+በሕይወት እስካለሁ ድረስ ለአምላኬ የውዳሴ መዝሙር እዘምራለሁ።+