የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 93:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 93 ይሖዋ ነገሠ!+

      ግርማ ተጎናጽፏል፤

      ይሖዋ ብርታት ለብሷል፤

      እንደ ቀበቶ ታጥቆታል።

      ምድር* በጽኑ ተመሥርታለች፤

      ልትናወጥ አትችልም።

  • መዝሙር 97:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 97 ይሖዋ ነገሠ!+

      ምድር ደስ ይበላት።+

      ብዙ ደሴቶችም ሐሴት ያድርጉ።+

  • ራእይ 11:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ሰባተኛው መልአክ መለከቱን ነፋ።+ በሰማይም ታላላቅ ድምፆች እንዲህ ሲሉ ተሰሙ፦ “የዓለም መንግሥት የጌታችንና+ የእሱ መሲሕ+ መንግሥት ሆነ፤ እሱም ለዘላለም ይነግሣል።”+

  • ራእይ 19:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 እንደ ብዙ ሠራዊት ድምፅ፣ እንደ ብዙ ውኃዎች ድምፅና እንደ ኃይለኛ ነጎድጓድ ድምፅ ያለ ነገር ሰማሁ። እንዲህም አሉ፦ “ያህን አወድሱ፤*+ ምክንያቱም ሁሉን ቻይ የሆነው አምላካችን ይሖዋ*+ ነግሦአል!+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ