የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 8:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 “አምላክህን ይሖዋን ብትረሳና ሌሎች አማልክትን ብትከተል እንዲሁም እነሱን ብታገለግልና ለእነሱ ብትሰግድ፣ በእርግጥ እንደምትጠፉ እኔ ዛሬ እመሠክርባችኋለሁ።+

  • መዝሙር 97:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ማንኛውንም የተቀረጸ ምስል የሚያመልኩ ሁሉ፣

      ከንቱ በሆኑ አማልክታቸው የሚኩራሩ ይፈሩ።+

      እናንተ አማልክት ሁሉ፣ ለእሱ ስገዱ።*+

  • ዮናስ 2:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ለማይረቡ ጣዖቶች ያደሩ ሰዎች ታማኝ ፍቅር የሚያሳያቸውን ይተዋሉ።*

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ