የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 15:26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 እንዲህም አላቸው፦ “የአምላካችሁን የይሖዋን ቃል በጥንቃቄ ብታዳምጡ፣ በእሱ ፊት ትክክል የሆነውን ነገር ብታደርጉ፣ ለትእዛዛቱ ጆሯችሁን ብትሰጡና ሥርዓቶቹን በሙሉ ብታከብሩ+ በግብፃውያን ላይ ካመጣሁባቸው በሽታዎች አንዱንም በእናንተ ላይ አላመጣም፤+ ምክንያቱም እኔ ይሖዋ እፈውሳችኋለሁ።”+

  • መዝሙር 41:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ታሞ በአልጋ ላይ ተኝቶ ሳለ ይሖዋ ይደግፈዋል፤+

      በታመመበት ወቅት መኝታውን ሙሉ በሙሉ ትቀይርለታለህ።

  • መዝሙር 147:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 የተሰበረ ልብ ያላቸውን ይጠግናል፤

      ቁስላቸውን ይፈውሳል።

  • ኢሳይያስ 33:24
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 24 በዚያም የሚቀመጥ* ማንኛውም ሰው “ታምሜአለሁ” አይልም።+

      በምድሪቱ ላይ የሚቀመጡ በደላቸው ይቅር ይባልላቸዋል።+

  • ያዕቆብ 5:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 በእምነት የቀረበ ጸሎት የታመመውን* ሰው ይፈውሰዋል፤ ይሖዋም* ያስነሳዋል። በተጨማሪም ኃጢአት ሠርቶ ከሆነ ይቅር ይባላል።

  • ራእይ 21:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 4 እሱም እንባን ሁሉ ከዓይናቸው ያብሳል፤*+ ከእንግዲህ ወዲህ ሞት አይኖርም፤+ ሐዘንም ሆነ ጩኸት እንዲሁም ሥቃይ ከእንግዲህ ወዲህ አይኖርም።+ ቀድሞ የነበሩት ነገሮች አልፈዋል።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ