የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 78:38
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 38 እሱ ግን መሐሪ ነው፤+

      በደላቸውን ይቅር ይል* ነበር፤ ደግሞም አላጠፋቸውም።+

      ቁጣውን ሁሉ ከመቀስቀስ ይልቅ

      ብዙ ጊዜ ስሜቱን ይገታ ነበር።+

  • ኢሳይያስ 49:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 እናት የምታጠባውን ልጇን ልትረሳ ትችላለች?

      ከማህፀኗ ለወጣውስ ልጅ አትራራም?

      እነዚህ ሴቶች ቢረሱ እንኳ እኔ ፈጽሞ አልረሳሽም።+

  • ሚልክያስ 3:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 “የእኔ ልዩ ንብረት*+ በማደርጋቸውም ቀን እነሱ የእኔ ይሆናሉ”+ ይላል የሠራዊት ጌታ ይሖዋ። “አባት ለሚታዘዝለት ልጁ እንደሚራራ እኔም እራራላቸዋለሁ።+

  • ያዕቆብ 5:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 በእምነት የቀረበ ጸሎት የታመመውን* ሰው ይፈውሰዋል፤ ይሖዋም* ያስነሳዋል። በተጨማሪም ኃጢአት ሠርቶ ከሆነ ይቅር ይባላል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ