የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 57:7-11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ልቤ ጽኑ ነው፤

      አምላክ ሆይ፣ ልቤ ጽኑ ነው።+

      እዘምራለሁ፤ ደግሞም አዜማለሁ።

       8 ልቤ* ሆይ፣ ተነሳ።

      ባለ አውታር መሣሪያ ሆይ፣ አንተም በገና ሆይ፣ ተነሱ።

      እኔም በማለዳ እነሳለሁ።+

       9 ይሖዋ ሆይ፣ በሕዝቦች መካከል አወድስሃለሁ፤+

      በብሔራት መካከል የውዳሴ መዝሙር እዘምርልሃለሁ።+

      10 ታማኝ ፍቅርህ ታላቅ ነውና፤ እንደ ሰማያት ከፍ ያለ ነው፤+

      ታማኝነትህም እስከ ደመናት ድረስ ነው።

      11 አምላክ ሆይ፣ ከሰማያት በላይ ከፍ ከፍ በል፤

      ክብርህ በምድር ሁሉ ላይ ይሁን።+

  • መዝሙር 104:33
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 33 በሕይወቴ ዘመን ሁሉ ለይሖዋ እዘምራለሁ፤+

      በሕይወት እስካለሁ ድረስ ለአምላኬ የውዳሴ መዝሙር እዘምራለሁ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ