የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 1:28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 በተጨማሪም አምላክ ባረካቸው፤ እንዲህም አላቸው፦ “ብዙ ተባዙ፤ ምድርንም ሙሏት፤+ ግዟትም።+ እንዲሁም የባሕር ዓሣዎችን፣ በሰማያት ላይ የሚበርሩ ፍጥረታትንና በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱ ፍጥረታትን በሙሉ ግዟቸው።”+

  • መዝሙር 37:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 ጻድቃን ምድርን ይወርሳሉ፤+

      በእሷም ላይ ለዘላለም ይኖራሉ።+

  • ኢሳይያስ 45:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ሰማያትን የፈጠረው፣+ እውነተኛው አምላክ፣

      ምድርን የሠራትና ያበጃት፣ አጽንቶም የመሠረታት፣+

      መኖሪያ እንድትሆን እንጂ ለከንቱ* ያልፈጠራት+

      ይሖዋ እንዲህ ይላልና፦

      “እኔ ይሖዋ ነኝ፤ ከእኔም በቀር ሌላ የለም።

  • የሐዋርያት ሥራ 17:26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 በምድር ሁሉ ላይ እንዲኖሩም+ የሰውን ወገኖች በሙሉ ከአንድ ሰው ፈጠረ፤+ የተወሰኑትን ዘመናትና የሰው ልጆች የሚኖሩበትንም ድንበር ደነገገ፤+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ