የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 1:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 በመቀጠልም አምላክ “ከሰማያት በታች ያሉት ውኃዎች አንድ ቦታ ላይ ይሰብሰቡና ደረቁ መሬት ይገለጥ” አለ።+ እንዳለውም ሆነ።

  • ኢዮብ 38:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ደግሞም ‘እስከዚህ ድረስ መምጣት ትችላለህ፤ ከዚህ ግን አታልፍም፤

      የኩሩው ማዕበልህም ገደብ ይህ ነው’ ባልኩ ጊዜ+ አንተ የት ነበርክ?

  • መዝሙር 136:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ምድርን በውኃዎች ላይ ዘረጋ፤+

      ታማኝ ፍቅሩ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራልና።

  • ኤርምያስ 5:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ‘እኔን አትፈሩም?’ ይላል ይሖዋ፤

      ‘በፊቴስ ልትሸበሩ አይገባም?

      ውኃው አልፎ እንዳይሄድ፣ በማይሻር ድንጋጌ

      አሸዋውን የባሕሩ ወሰን አድርጌ የሠራሁት እኔ ነኝ።

      ሞገዶቹ ቢናወጡም ጥሰው መሄድ አይችሉም፤

      ቢያስገመግሙም ከዚያ አልፈው መሄድ አይችሉም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ