የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 32:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 በመጨረሻ ኃጢአቴን ለአንተ ተናዘዝኩ፤

      ስህተቴን አልሸፋፈንኩም።+

      “የፈጸምኳቸውን በደሎች ለይሖዋ እናዘዛለሁ” አልኩ።+

      አንተም ስህተቴንና ኃጢአቴን ይቅር አልክ።+ (ሴላ)

  • መዝሙር 40:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 ለመቁጠር እንኳ የሚያታክት መከራ ከቦኛል።+

      የፈጸምኳቸው በርካታ ስህተቶች ስለዋጡኝ መንገዴን ማየት ተስኖኛል፤+

      በራሴ ላይ ካሉት ፀጉሮች እጅግ ይበዛሉ፤

      ደግሞም ተስፋ ቆረጥኩ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ