የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 7:14-21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 “የኅብረት መሥዋዕት ማቅረብ ነበረብኝ።+

      ዛሬ ስእለቴን ፈጽሜአለሁ።

      15 አንተን ለማግኘት የወጣሁት ለዚህ ነው፤

      አንተን ፍለጋ ወጣሁ፤ ደግሞም አገኘሁህ!

      16 መኝታዬን ባማረ የአልጋ ልብስ፣

      ከግብፅ በመጣ በቀለማት ያሸበረቀ በፍታ አስጊጬዋለሁ።+

      17 አልጋዬ ላይ ከርቤ፣ እሬትና* ቀረፋ አርከፍክፌአለሁ።+

      18 ና፣ እስኪነጋ ድረስ በፍቅር እንርካ፤

      እርስ በርሳችን ፍቅራችንን በመግለጽ እንደሰት፤

      19 ባሌ ቤት የለምና፤

      ወደ ሩቅ ቦታ ሄዷል።

      20 በከረጢት ገንዘብ ይዟል፤

      ደግሞም ጨረቃዋ ሙሉ እስክትሆን ድረስ ወደ ቤት አይመለስም።”

      21 እንደ ምንም ብላ አግባብታ ታሳስተዋለች።+

      በለሰለሰ አንደበቷ ታታልለዋለች።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ