የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 6:33-35
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 33 የሚያተርፈው ነገር ቢኖር ቁስልና ውርደት ነው፤+

      ኀፍረቱም መቼም አይወገድም።+

      34 ቅናት ባልን እጅግ ያስቆጣዋልና፤

      ለበቀል በሚነሳበት ጊዜም ፈጽሞ ርኅራኄ አያሳይም።+

      35 ማንኛውንም ዓይነት ካሳ* አይቀበልም፤

      ምንም ያህል ስጦታ ብታቀርብለት ቁጣው አይበርድም።

  • ምሳሌ 7:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 ፍላጻ ጉበቱን እስኪሰነጥቀው ድረስ፣

      በወጥመድ ለመያዝ እንደምትቸኩል ወፍ ተከትሏት ይሄዳል፤ ሕይወቱን* ሊያሳጣው እንደሚችል አላወቀም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ