የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 1:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ጥበበኛ ሰው ያዳምጣል፤ ደግሞም ተጨማሪ ትምህርት ይቀስማል፤+

      ማስተዋል ያለው ሰውም ጥበብ ያለበትን መመሪያ ይቀበላል፤+

  • ምሳሌ 15:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 ሕይወት የሚያስገኝ ወቀሳን የሚሰማ፣

      በጥበበኛ ሰዎች መካከል ይኖራል።+

  • ምሳሌ 17:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ሞኝን ሰው መቶ ጊዜ ከመግረፍ ይልቅ+

      ማስተዋል ያለውን ሰው አንድ ጊዜ መገሠጽ የተሻለ ውጤት ያስገኛል።+

  • ምሳሌ 25:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 በጥበብ ወቀሳ የሚሰጥ ሰው፣ የሚሰማ ጆሮ ላለው

      እንደ ወርቅ ጉትቻና ከጥሩ ወርቅ እንደተሠራ ጌጥ ነው።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ