-
መዝሙር 119:34አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
34 ሕግህን እንዳከብርና
በሙሉ ልቤ እንድጠብቅ
ማስተዋል ስጠኝ።
-
-
መዝሙር 119:100አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
100 መመሪያዎችህን ስለማከብር፣
ከሽማግሌዎች ይበልጥ በማስተዋል እመላለሳለሁ።
-