የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 4:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 እነዚህንም በጥንቃቄ ጠብቋቸው፤+ ፈጽሟቸውም፤ እንዲህ ብታደርጉ ስለ እነዚህ ሥርዓቶች ሁሉ በሚሰሙ ሕዝቦች ፊት እንደ ጥበበኞችና+ እንደ አስተዋዮች+ ትቆጠራላችሁ፤ እነሱም ‘ይህ ታላቅ ብሔር በእርግጥም ጥበበኛና አስተዋይ ሕዝብ ነው’+ ይላሉ።

  • መዝሙር 19:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 የይሖዋ ሕግ ፍጹም ነው፤+ ኃይልን ያድሳል።*+

      የይሖዋ ማሳሰቢያ አስተማማኝ ነው፤+ ተሞክሮ የሌለውን ጥበበኛ ያደርጋል።+

  • መዝሙር 119:34
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 34 ሕግህን እንዳከብርና

      በሙሉ ልቤ እንድጠብቅ

      ማስተዋል ስጠኝ።

  • መዝሙር 119:100
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 100 መመሪያዎችህን ስለማከብር፣

      ከሽማግሌዎች ይበልጥ በማስተዋል እመላለሳለሁ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ