-
አስቴር 7:10አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
10 በመሆኑም ሃማን ለመርዶክዮስ ባዘጋጀው እንጨት ላይ ሰቀሉት፤ የንጉሡም ቁጣ በረደ።
-
-
ምሳሌ 5:22አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
22 ክፉ ሰው የገዛ ጥፋቱ ወጥመድ ይሆንበታል፤
ኃጢአቱም እንደ ገመድ ተብትቦ ይይዘዋል።+
-