የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 20:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 “አምላክህ ይሖዋ በሚሰጥህ ምድር ላይ ዕድሜህ እንዲረዝም+ አባትህንና እናትህን አክብር።+

  • ዘሌዋውያን 20:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 “‘አባቱን ወይም እናቱን የሚረግም ማንኛውም ሰው ይገደል።+ አባቱን ወይም እናቱን ስለረገመ ደሙ በራሱ ላይ ነው።

  • ምሳሌ 20:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 አባቱንና እናቱን የሚረግም ሁሉ

      ጨለማ ሲሆን መብራቱ ይጠፋበታል።+

  • ምሳሌ 30:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 በአባቷ ላይ የምታፌዝን፣ የእናቷንም ትእዛዝ የምትንቅን+ ዓይን

      የሸለቆ* ቁራዎች ይጎጠጉጧታል፤

      የንስር ጫጩቶችም ይበሏታል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ