የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 31:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 ጠላቴ በደረሰበት ጥፋት ደስ ብሎኝ ያውቃል?+

      ወይስ ክፉ ነገር ስለደረሰበት ሐሴት አድርጌ አውቃለሁ?

  • ምሳሌ 17:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 በድሃ የሚያፌዝ ሁሉ ፈጣሪውን ይሳደባል፤+

      በሌላው ሰው ላይ በደረሰው መከራ የሚደሰትም ሁሉ ከቅጣት አያመልጥም።+

  • ምሳሌ 25:21, 22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 ጠላትህ* ቢራብ ምግብ ስጠው፤

      ቢጠማ ውኃ ስጠው፤+

      22 ይህን ብታደርግ በራሱ ላይ ፍም ትከምራለህና፤*+

      ይሖዋም ወሮታ ይከፍልሃል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ