መክብብ 6:8 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 8 ታዲያ ጥበበኛው ከሞኙ ሰው የሚሻለው በምንድን ነው?+ ድሃስ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እንዴት መኖር እንደሚችል* ማወቁ የሚያስገኝለት ጥቅም ምንድን ነው? ሮም 5:12 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 12 ስለሆነም በአንድ ሰው አማካኝነት ኃጢአት ወደ ዓለም ገባ፤+ በኃጢአትም ምክንያት ሞት መጣ፤ ሁሉም ኃጢአት ስለሠሩም ሞት ለሰው ሁሉ ተዳረሰ።+