ኢሳይያስ 41:21, 22 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 21 “ሙግታችሁን አቅርቡ” ይላል ይሖዋ። “የመከራከሪያ ሐሳባችሁን አሰሙ” ይላል የያዕቆብ ንጉሥ። 22 “ማስረጃ አቅርቡ፤ እንዲሁም ወደፊት የሚሆኑትን ነገሮች ንገሩን። በጥሞና እንድናስብባቸውና* ፍጻሜያቸውን እንድናውቅስለቀድሞዎቹ* ነገሮች ንገሩን። ወይም የሚመጡትን ነገሮች አሳውቁን።+ ኢሳይያስ 44:7 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 7 እንደ እኔ ያለ ማን ነው?+ በድፍረት ይናገር፤ ያሳውቅም፤ ማስረጃውንም ለእኔ ያቅርብ!+ የጥንቱን ሕዝብ ካቋቋምኩበት ጊዜ ጀምሮ፣በቅርቡ የሚከሰቱትንናወደፊት የሚሆኑትን ነገሮች ይናገሩ።
21 “ሙግታችሁን አቅርቡ” ይላል ይሖዋ። “የመከራከሪያ ሐሳባችሁን አሰሙ” ይላል የያዕቆብ ንጉሥ። 22 “ማስረጃ አቅርቡ፤ እንዲሁም ወደፊት የሚሆኑትን ነገሮች ንገሩን። በጥሞና እንድናስብባቸውና* ፍጻሜያቸውን እንድናውቅስለቀድሞዎቹ* ነገሮች ንገሩን። ወይም የሚመጡትን ነገሮች አሳውቁን።+
7 እንደ እኔ ያለ ማን ነው?+ በድፍረት ይናገር፤ ያሳውቅም፤ ማስረጃውንም ለእኔ ያቅርብ!+ የጥንቱን ሕዝብ ካቋቋምኩበት ጊዜ ጀምሮ፣በቅርቡ የሚከሰቱትንናወደፊት የሚሆኑትን ነገሮች ይናገሩ።