የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 50:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 “በብሔራት መካከል ይህን ተናገሩ፤ ደግሞም አውጁ።

      ምልክት* አቁሙ፤ ይህን አውጁ።

      ምንም ነገር አትደብቁ!

      እንዲህም በሉ፦ ‘ባቢሎን ተይዛለች።+

      ቤል ኀፍረት ተከናንቧል።+

      ሜሮዳክ በፍርሃት ርዷል።

      ምስሎቿ ተዋርደዋል።

      አስጸያፊ የሆኑ ጣዖቶቿ* ተሸብረዋል።’

  • ኤርምያስ 51:44
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 44 ትኩረቴን በባቢሎን በሚገኘው በቤል+ ላይ አደርጋለሁ፤

      የዋጠውንም ከአፉ አስተፋዋለሁ።+

      ብሔራት ከእንግዲህ ወደ እሱ አይጎርፉም፤

      የባቢሎንም ቅጥር ይፈርሳል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ