የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 42:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 እነሆ፣ የቀደሙት ነገሮች ተፈጽመዋል፤

      አሁን ደግሞ አዳዲስ ነገሮችን እናገራለሁ።

      ገና ከመከሰታቸው በፊት ስለ እነሱ እነግራችኋለሁ።”+

  • ኢሳይያስ 45:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 ጉዳያችሁን ተናገሩ፤ እንዲሁም ሙግታችሁን አቅርቡ።

      ተሰብስበው በአንድነት ይማከሩ።

      ከረጅም ጊዜ በፊት ይህን አስቀድሞ የተናገረ ማን ነው?

      ከጥንትስ ጀምሮ ይህን ያወጀ ማን ነው?

      ይህን ያደረግኩት እኔ ይሖዋ አይደለሁም?

      ከእኔ ሌላ አምላክ የለም፤

      ከእኔ በቀር ጻድቅ አምላክና አዳኝ+ የሆነ ማንም የለም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ