የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ሳሙኤል 12:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 ይሖዋ ስለ ታላቁ ስሙ ሲል+ ሕዝቡን አይተውም፤+ ምክንያቱም ይሖዋ እናንተን የራሱ ሕዝብ ሊያደርጋችሁ ፈልጓል።+

  • መዝሙር 25:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ይሖዋ ሆይ፣ ኃጢአቴ ታላቅ ቢሆንም እንኳ

      ለስምህ ስትል ይቅር በለኝ።+

  • መዝሙር 79:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 አዳኛችን የሆንክ አምላክ ሆይ፣

      ለታላቁ ስምህ ስትል እርዳን፤+

      ለስምህም ስትል ታደገን፤ ኃጢአታችንንም ይቅር በለን።*+

  • ኤርምያስ 14:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ይሖዋ ሆይ፣ የገዛ ራሳችን በደል በእኛ ላይ የሚመሠክርብን ቢሆንም

      ለስምህ ስትል እርምጃ ውሰድ።+

      የክህደት ሥራችን በዝቷልና፤+

      ኃጢአት የሠራነውም በአንተ ላይ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ