የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 1:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ኃጢአተኛ የሆነው ብሔር፣+

      ከባድ በደል የተጫነው ሕዝብ፣

      የክፉዎች ዘር፣ ብልሹ የሆኑ ልጆች ወዮላቸው!

      እነሱ ይሖዋን ትተዋል፤+

      የእስራኤልን ቅዱስ አቃለዋል፤

      ጀርባቸውን ሰጥተውታል።

  • ኢሳይያስ 30:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 እነሱ ዓመፀኛ ሕዝብ፣+ አታላይ ልጆችና+

      የይሖዋን ሕግ* ለመስማት እንቢተኛ የሆኑ ልጆች ናቸውና።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ