የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 43:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 እናንተን የሚቤዠው+ የእስራኤል ቅዱስ ይሖዋ+ እንዲህ ይላል፦

      “ለእናንተ ስል ወደ ባቢሎን እሰዳለሁ፤ የበሮቹንም መቀርቀርያዎች ሁሉ እጥላለሁ፤+

      በመርከቦቻቸው ላይ ያሉት ከለዳውያንም በጭንቀት ይጮኻሉ።+

  • ኤርምያስ 50:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 ይሖዋ ግምጃ ቤቱን ከፍቷል፤

      የቁጣ የጦር መሣሪያዎቹንም ያወጣል።+

      ሉዓላዊው ጌታ፣ የሠራዊት አምላክ ይሖዋ

      በከለዳውያን ምድር የሚሠራው ሥራ አለና።

  • ኤርምያስ 51:56
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 56 በባቢሎን ላይ አጥፊ ይመጣልና፤+

      ተዋጊዎቿ ይያዛሉ፤+

      ቀስቶቻቸው ይሰባበራሉ፤

      ይሖዋ የሚበቀል አምላክ ነውና።+

      በእርግጥ ብድራትን ይመልሳል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ