-
ዕዝራ 1:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 ከእሱ ሕዝብ መካከል የሆነ አብሯችሁ የሚኖር ማንኛውም ሰው አምላኩ ከእሱ ጋር ይሁን፤ እሱም በይሁዳ ወደምትገኘው ወደ ኢየሩሳሌም ይውጣ፤ ቤቱ በኢየሩሳሌም የሚገኘውን* የእስራኤልን አምላክ የይሖዋን ቤትም መልሶ ይገንባ፤ እሱ እውነተኛ አምላክ ነው።
-
-
ኢሳይያስ 49:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 ተራሮቼን ሁሉ መንገድ አደርጋለሁ፤
አውራ ጎዳናዎቼም ከፍ ያሉ ይሆናሉ።+
-