የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዕዝራ 1:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 3 ከእሱ ሕዝብ መካከል የሆነ አብሯችሁ የሚኖር ማንኛውም ሰው አምላኩ ከእሱ ጋር ይሁን፤ እሱም በይሁዳ ወደምትገኘው ወደ ኢየሩሳሌም ይውጣ፤ ቤቱ በኢየሩሳሌም የሚገኘውን* የእስራኤልን አምላክ የይሖዋን ቤትም መልሶ ይገንባ፤ እሱ እውነተኛ አምላክ ነው።

  • ኢሳይያስ 11:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 እስራኤል ከግብፅ ምድር በወጣበት ጊዜ እንደሆነው ሁሉ፣

      ከሕዝቡ የተረፉት ቀሪዎችም+ ከአሦር የሚወጡበት ጎዳና+ ይኖራል።

  • ኢሳይያስ 49:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ተራሮቼን ሁሉ መንገድ አደርጋለሁ፤

      አውራ ጎዳናዎቼም ከፍ ያሉ ይሆናሉ።+

  • ኢሳይያስ 62:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 በበሮቹ በኩል እለፉ፤ እለፉ።

      ለሕዝቡ መንገዱን ጥረጉ።+

      ሥሩ፤ አውራ ጎዳናውን ሥሩ።

      ድንጋዮቹን አስወግዱ።+

      ለሕዝቦችም ምልክት* አቁሙ።+

  • ኤርምያስ 31:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 “የጎዳና ምልክቶችን ለራስሽ አቁሚ፤

      መንገድ የሚጠቁሙ ዓምዶችን ትከዪ።+

      የምትሄጂበትን አውራ ጎዳና ልብ ብለሽ ተመልከቺ።+

      የእስራኤል ድንግል ሆይ፣ ተመለሽ፤ የራስሽ ወደሆኑት ወደነዚህ ከተሞች ተመለሽ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ