የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 16:8, 9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 በሃሽቦን+ እርከኖች ላይ የሚገኙት ተክሎች ጠውልገዋልና፤

      የሲብማ+ የወይን ተክሎች ረግፈዋል፤

      የብሔራት ገዢዎች ቀያይ ቅርንጫፎቹን* ረጋግጠዋል፤

      እስከ ያዜር+ ደርሰዋል፤

      በምድረ በዳውም ተንሰራፍተዋል።

      ቀንበጦቹም ተዘርግተው እስከ ባሕሩ ድረስ ዘልቀዋል።

       9 ስለዚህ ስለ ያዜር እንዳለቀስኩት ለሲብማ የወይን ተክልም አለቅሳለሁ።

      ሃሽቦንና ኤልዓሌ+ ሆይ፣ በእንባዬ አርሳችኋለሁ፤

      ምክንያቱም የበጋ ፍሬና መከር በምትሰበስቡበት ወቅት የሚሰማው ጩኸት አብቅቷል።*

  • ኤርምያስ 48:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 አጥፊው በእያንዳንዱ ከተማ ላይ ይመጣል፤

      አንድም ከተማ አያመልጥም።+

      ይሖዋ በተናገረው መሠረት

      ሸለቆው* ይጠፋል፤ ደልዳላውም መሬት* እንዳልነበረ ይሆናል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ