የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 13:20, 21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ከዚያ በኋላ የሚቀመጥባት አይኖርም፤

      እንዲሁም ከትውልድ እስከ ትውልድ ድረስ የመኖሪያ ቦታ አትሆንም።+

      በዚያም ዓረብ ድንኳኑን አይተክልም፤

      እረኞችም መንጎቻቸውን በዚያ አያሳርፉም።

      21 የበረሃ ፍጥረታት በዚያ ይተኛሉ፤

      ቤቶቻቸው በጉጉቶች ይሞላሉ።

      ሰጎኖች በዚያ ይኖራሉ፤+

      የዱር ፍየሎችም* በዚያ ይፈነጫሉ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ